Quantcast
Channel: Haramaya University
Viewing all articles
Browse latest Browse all 1085

አስደሳች ዜና ! ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

$
0
0

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በርቀት  ትምህርት መርሃ-ግብር በ2009 ዓ.ም

  1. በ Accounting & Finance
  2. በ  Economics
  3. በ Management
  4. በ Agri-Economics & Agribusiness Management
  5. በ Rural Development & Agricultural Extension
  6. በ Natural Resource Management እና
  7. በ Horticulture

የትምህርት ዘርፎች  በቅድመ ምረቃ(ዲግሪ) መርሃ-ግብርተማዎችን ተቀብሎ  ማሰተማር ይፈልጋል፡፡ስለሆነም ማንኛውም አመልካች እስከ የካቲት 5 ቀን 2009 ዓ.ም በሥራ ሰዓት  በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ዋናዉ ግቢ የርቀት ትምህርት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቀርቦ ማመልከት የሚችል መሆኑን በደስታ እንገልጻለን፡፡

አመልካቾች-

  1. የቀድሞ 12 ኛ ወይም የ10ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና  ዉጤት እንግሊዘኛ እና ሂሳብን ጨምሮ 2.00   ነጥብና   ከዚያ በላይ ያላት/ያለዉ:: በተጨማሪም ዕዉቅና ካለው ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ ዲፕሎማና  Level 4  የብቃት ማረጋገጫ ፈተና / COC/ ያለፈ/ች፡፡ ከዚያም  በላይ ያላት/ያለዉ፡፡
  2. የመሰናዶ  ትምርት ላጠናቃቁ አመልካቾች በየዓመቱ ት/ት ሚኒስቴር  ባወጣው በተከታታይና ርቀት ት/ት የከፍተኛ   ት/ት  መግቢያ  ዉጤት መሰረት ይሆናል፡፡

  ማሳሰቢያ፡-

  • ሁሉም አመልካቾች ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ከማይመለስ ሁለት ፎቶኪፒ ና ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል
  • የማመልከቻፎርሙን ከርቀት ትምህርት ማስተባበሪያ ቢሮ ወይም  ከሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ዌብሳይት (www.haramaya.edu.et/college of continuing and distance education )ላይ ማግኘት የምትችሉ ማሆኑን እንገልጻለን፡፡

ለተጨማሪ መረጃ  ፡-0255530372/0255530096  ደውለዉ ይጠይቁን።

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ     የተከታታይ እና  ርቀት ትምህርት  ዳይሬክቶሬት


Viewing all articles
Browse latest Browse all 1085


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>